
በሶጋራ ዙሪያ
…ሲጋራ በአንደኛው ጫፍ እሳት በሌላኛው ደግሞ የዋህ አፍ የሚገናኙበት የሲሊንደር ቅርፅ ያለው ነባሪ ነው፡፡… ይላሉ ባሙኤል ጆንሰን ሲጋራ ምንድነው ለሚለው ጥያቄ ሲመለሱ፡፡
በሃገራችንም ውስጥ ሲጋራ በሌላ መልኩ ትንባሆ መጨስ ወይም መሰንፈጥ /አፍንጫ ማሸተት መቼ እንደተጀመረ በእርግጥ አይታወቅም፡፡ ይሁን እንጂ ወደ አገራችን የገባው የእሰልምና ሐይኖት ተከታይ በሆኑ ሰዎች መሀኑ የተረጋገጠ ነው፡፡ መስፈፋት የጀመረው በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ገደማ እንደ ነበር በህዳር 8/77 እትሙ አዲስ ዘመን አስፍሮታል፡፡
በአካባቢያችን ያሉ አጫሾች የሚያጨሱት ሲጋራ ይዘት ምን እንደሆነ አውቀው ከሆነ ድምፅ በሌላው መሣሪያ ራሳቸውን መግደል ለምን እንዳስፈጋቸው የኅብረተሰብ ጥናተ ምሁራን የምርምር ትኩረታቸውን እንዳይነፍጉ ያደርጋል፡፡
በአንዱ ሲጋራ ውስጥ የተወሰነ መጠን ኒኮቲን፣ ታር እና ካርቦን ሞኖክሳይድ የሚባሉ መርዛማ ጋዞች አሉሉ፡ እነዚህ መርዛማ ጋዞች የሳንባን የአየር ከረጢቶች ኪጊዜ ወደ ጊዜ አያደፈኑት ሳንባ የመተንፈሻ ኃይሉን እንዲያጣ ከዛም እልፎ ለካንሰር እንዲጋለጥ ያመቻቹታል፡፡ ጉዳቱ ይሄም ብቻ ሳይሆን የምላስና የጉሮሮ ካንሰርም እንደሚያመጣ የህክምና ጠበብቶች ሙያቸው ለዘለዓለም ይዘከርና በጥሩ ሁኔታ ዘግበውታል፡፡
ይህም ሆኖ በእንግሊዝ አገር አንድ አስገራሚ ሁኔታ ተከስቷል፡፡ በሲጋራ የሚርካት መብት ነጻነት ድርጅት መቋቋም ነው፡፡ በእንግሊዝኛው ምኅፃረ ቃ
በተለያዩ የዓላማቸን ክፍሎች ግን የሰውን ልጅ ከነዚህ መርዛማ ጋዞች ጥገኝነት ለማውጣት እርምጃዎች እየተወሰዱ ናቸው፡፡ በቴያትር ቤቶችና ሲኒማ ቤቶቸች እንዲሁም እንዳንድ የህዝብ መሰብሰቢያ ቦታዎ ሲጋራ እንዳይጨስ ተደንግገዋል፡፡
በአሜሪካ ሲጋራ መጨስ ለማቆም ከፈለጉ የሚመዘገቡበት ድርጅት አለ፡፡ ድርጅቱ የሚሰጥዎትን መመሪያ በተግባር ከተረገሙ ከሲጋራ ሱስ ተላቀቁ ማለት ይቻላል፡፡ እንዲት 25 ዓመት አጫሽ ያቆመች ሴት እንዴት እንደተሳካለት ስትገልፅ …የመጀመሪያው ሳምንት ላይ ድርጅቱ የሰጠኝን መመሪያ ተከትዬ ተግባራዊ ሳደርግ ከህጻንነቴ ጅምራ ያሳደገችኝና በዓለም ላይ ያለቸኝ አክስቴ ስትሞትብ ካዛን ኩት ኀዘን የበለጠ ነበር የተሰማኝ፡፡ እየቆየሁ ግን ለመድከት ብላ ነበር፡፡ ልብ አድርጉ ይህቺ ሴት በቀን ሶስት ፓኬት የምታጨስ በቀላሉ ሲጋራ ከእጇ የማይጠፋ ነበረች ማለቱ ይቀላል፡፡ ከዓመታት በፊት ይሄንኑ ጉዳይ ለአንድ ጓደኛዬ ነገሪው እሷ 25 ዓመት ካጨሰች እኔ ገና 7 አመቴ ነው እንደ እሷ ለመኖን 18 ዓመት ይቀረኛል በማለት መቀለዱን አስታወሳለሁ፡፡
አንድ ሌላ አጫሻ ደግሞ …ሲጋራ እንዳቆምኩ ስፖርት ጠዋትና ማታ ጀመርኩ፡፡ አጫሾች የደረሱበት ባልደርስ ቀላል ምግቦችን በመመዝብ ከቤቴና ከቢሮዬ ሲጋራን ሲያስታውሱ የሚችሉመተርከሻዎችና መለከሻዎች የመሳሰሉትን በማጽዳት ደህና ሆኜ ሳለ አንድ ቀን ጠዋት ከባለቤቴ ጋር በነገር ስላልተጣጣምን ሲጋራን ክብሪት ገዝቼ ቢሮ ከገባሁ በኃላ ለማጨስ ስዘጋጅ ጠረጴዛዬ ላይ የሆነ ጽሑፍ ዓይኔን ሳበው፡፡ ጽሑፍ ከጽዳት ሠራተኛዬ ለኤ የተተው ማስታወሻ ሲሆን የሚለው …ለ5 ቀናት ያህል በርትታሃል ዛሬ እንዳትጀምር ነበር፡፡ በዛች ማስታወሻ በመታገዝ ዛሬም ስፖርት እየሠራሁ ነው ይላል፡፡
በጤና ጥበቃ ድርጅትም በአንድ ወቅት ሲጋራ በሳንባችን፣ በልባችን፣ በደማችን፣ በአፍንጫችንና ጉሮሮአችን በደም ቧንቧ በአንጎል፣ እንዲሁም በቆዳችን ላይ የሚያደርሰውን ጥፋት በአካባቢው እንዲለጠፍ በትኖ በአካባቢያችንም ደርሶ በየግርግዳው ላይ ለእይታ በቅቷል፡፡ በአጋጣሚወድ አጫሾ ማቆም ባይችሉ ሲጋራ በጣም የመቀነስ ሙከራ እንዳደረጉ እማኝነት አግኝቷል፡፡ በአጋጣሚውም አጫሾች ማቆም ባይችሉ ሲጋራ በጣም የመቀነስ ሙከራ እንዳደረጉ እማኝነት አግኝቷል፡፡ በዚያው ሰሞን የካፊ ተጠቃሚ /አጫሽ ያልሆነው/ እፎይ ብሎ ነበር፡፡ አሁን አንደገና ያ ክፋ ስነምግባር ሳያገረሽ፡፡
በጨዋታ የተነሳም …ኃላፊዎቻችንን ማኖ አስነክተን አስጀምርናቸው በዚያው ቀጠል የሚል ንግግርም አድምጫለሁ፡፡ ኃላፊ ሆነ ተላላፊ መንገድኛ ህይወቱን ለመኖር ማንውም ሰው ለመኖር ካለው መብት የበለጠ ያለው አይመስለኝም፡፡ ሌላለውም ሰው አባባሌን የሚቃረን አለ ብዬም አልገምትም፡፡
ህዳር 29/77 በወጣው የአዲስ ዘመን አትምም ከአጫሾ ጎን አትቀመጡ፡፡ በሚል ርዕስ ሥር የሰፈረው ሐተታ ቢጋራ ከሚየዘጨሱ ሰዎች ዘንድ አዘውትረው ሚቀመጡ ሰዎች ላይ የሚደርሰው አደጋ በየዓመቱ እየጨመረ መጥቷል፡፡ በዚህም ምክንያት በዓመት 500 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች በሳንባ በሽጻ በመለከፍ ሕይወታችወን የሚያጡ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ በአሜሪካ በቅርቡ ተካሂኮ የነበረው አንድ ጥናት እንዳመለከተው በተጠቀሰው ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር 85 መድረሱ ታውቋል፡፡ ስለዚህ ሲጋራ ያለማጨስ ብቻ ሳይሆን ከሚያቸሱ ሰዎች አጠገብ አዘወትሮ መቀመጥም ለበሽታና ብሎም ለሞት ስለሚዳርግ ጥንቃቄ ማድረጉ አይከፋም፡፡ በማለት ያስገነዝባል፡፡
ታዲያ በዚህ ሁኑታ አጫሾችን ለመራቅ ሲል ከካፌቴሪያና ካራምቡላ ተጠቃሚነት ልንወጣ ነው ማለት ነው፡፡ ከየአካባቢው የተሰባብሰብን ስለሆነም ከቤቴሴብ ኃላፊነት የራቁም እንዳሉና የካፌውም የምግብ ድንበኞች የሻይ፣ ቡና አልፎም የቢራ አዝውታሪዎች ለመሆናቸው ተጠቃሚውን በሙሉ አንድ በአንድ ማነጋገር የሚያስፈልግ አይሆንም፡፡ ነገሩ ሁሉ ግልጽ ነውና፡፡ ስለዚህ የሚኖረን ምርጫ አጫሾች ከዚህ በፊት እንደተለመደው በረንዳው አካባቢ ወይም የተለየ ክልክ ተሠርቶላቸው ቢገለገሉ የማህበረሰቡ ምት ተጠነቀ ማለት ይቻል ይሆናል፡፡
ጽዳት ለህብረተሰቡ ጠቃሚ የሆነ ቢሆንም የወጡት መመሪያዎች ተግባራዊ ካልሆኑ ጥቅሙ ምኑ ላይ ነው፡፡ ሽንት መሽናት ክልክል ነው የሚለውን ጽሑፍ የከተማው ችልተኛ ባየ ጊዜ ተፈጥሮ ያመጣውን ጣጣ አትክልክሉን እያለ ባያሸፍ፣ እንዳንዱም ይህን ጽሕፍ መጠጥ ቤት አካባቢ አይቶ ታዲያ የጠጣሁትን የት ለፍሰው ሳይል ለፅዳት ተጠቃሚነት አንድና ሁለት የለውም፡፡ የሚል የማስታወቂያ ደብዳቤ የከተሞች ጽዳት እያሳሰበ በመጣበት ጊዜ በጋዜጣ ወጥቶ ተነቧል፡፡
የባሕል ዕድገትን ከሥነሥርዓት መከበር፣ ከሥነ ምግባር ነጥሎ መመልከት ወይም ለይቶ ማራመድ እነደማይቻል ዕወቀት የጠለቀላቸው ምሁራን በየጊዜው እንደሚያስገነዝቡን አሸናፊ ዘ፡ደቡብ በአንድ ወቅት አሰታውሰውናል፡፡
በካፊና በካረማቡላው ቤት ውስጥ የሚታየው የአጫሾ ሥነ-ምግባርም ከባህል ዕድገት መንቀርፈፍ ሌላ ሌባል አይችልም፡፡ እናም ይታሰብበት ለማለት ነው እናንተስ?