Powered by Bravenet Bravenet Blog

Tag Board

This tag board is currently empty.
Please type the letters you see

Thursday, August 28th 2008

9:04 PM

 

0 Comment(s) / Post Comment

Saturday, August 2nd 2008

9:18 AM

የ E ጅ ስልክ

A ሜሪካና የ E ጅ ስልክ
(ደምስ A ክሊለ ብርሃን -ዘ A ትላንታ )
      A ሜሪካን E ንደመጣሁ ነበር፣ የ E ጅ ስልክ ተጠቃሚዎችን ማስተዋል የጀመርኩት።
ከኒውዮርክ ከተማ ት E ይንተ ትንግርት ውስጥ A ንዱ ክፍል የ E ጅ ስልክ ጉዳይ ነው። ምን ያህል
ጊዜ ቢጠፋ ነው መንገድ E የተሄደ ስልክ የሚወራው ? ብዬ ለጊዜው ራሴን ጠይቄው ራሴኑ
ጊዜ ይፍታው ብዬ ትቼዋለሁ።E የቆየሁ ስመጣ A ንዳንድ ጓደኞቼ ጋር
በስልክ ሆነ የምንገናኘው “ምግብ E የሰራሁ ነው የማወራህ ” ትላለች A ንዷ፤ “ልብስ A ጥቤ
ማድረቂያ ውስጥ E የከተትኩ ነው ” ይላል ሌላው።E ኔም ቀስ በቀስ ምግብ E ያበሰሉ ስልክ
ማውራቱን ለመድኩበት።
    ይህ ሁሉ ሲሆን ግን መቼም ቢሆን የ E ጅ ስልክ ለኔ ያስፈልጋል ብዬ A ስቤውም
A ላውቅም ፣ በተፈጥሮዬ የተረጋጋሁ ነኛ ! ችኮላ የሚባል ነገር E ኔጋ የለም። ከኒውዮርክ ስወጣ
ግን ያው ለመንገድም ቢሆን በማለት የ E ጅ ስልክ ገዛሁ። A ንዳንዴ የ E ጅ ስልክ ከውሻ ማሰሪያ
ገመድ ጋር ይመሳሰልብኛል፣ ውሻው ቅርብ መኖሩ ለማረጋገጥ ገመዱን የታሰረበትን ሳብ ማድረግ
ብቻ ነው የሚያስፈልገው።
    ግሮሰሪ ሲገበይ በስልክ ማውራት፣መኪና ሲነዳ፣ ምግብ ሲበላ፣ ቡና ሲጠጣ፣ ቤት
E ያጸዱ፣ ወጥ E የሰሩ፣ በ E ንቅልፍ ልብም፣ ሽንት ቤትም ሆኖ ማውራት ተለምዷል። ታዲያ ለብዙ
የመኪና A ደጋ መነሻ የ E ጅ ስልክ ነው ይባላል።A ንዳንድ ከተማዎች የጆሮ ማዳመጫ ከሌለዎ
በቀር E ያወሩ ቢነዱ E ንደሚቀጡ ህግ ያዛል።
    የ E ጅ ስልክ ጥቅሙ የማያከራክር ቢሆንም ጉዳቱንም A ብሮ ማየት ተገቢ ነው፤
በየጊዜው የምናገኛቸውን ሰዎች የሚገባ ሰላምታ መስጠት A ቁመናል፣ ህይወታችን በስልኩ ዙሪያ
ሆኖ ሌላውን ዓለም ረስተናል። ጆሮ A ችን ለዓለሙ ተዘግቶ ለስልኩ ብቻ ተከፍቷል።
ለመሆኑ ከ E ጅ ስልክ መፈጠር በፊት ፣ ኑሮ A ችን ምን ይመስል ነበር ? A ንድ ቀን ረስተነው
ብንወጣ ምን E ንሆናለን ? ጠቢቡ ሰለሞን “ቦ ጊዜ ለኩሉ - ለሁሉም ጊዜ A ለው ” E ንዳለ፣
ስልክ ለሰዎች ግድ E ንድናጣ A ርጎናል።
    ጎረቤታችንን A ናውቀውም፣ ሁልጊዜ የምታስተናግደንን የሰፈራችን ግሮሰሪ ካሸር ልብ
ብለናት A ናውቅም፣ E ቃችንን ሸክፋ ስትሰጠን E ንኳን A መሰግናለሁ ለማለት ጆሮና
ትከሻችን ላይ የለጠፍነው ስልክ ፋታ A ልሰጠንም። መልሼ ልደውል ብለን
መዝጋት A ንችልም፣ ከመኪና መንዳት በፊት ስልኩን ብናጠፋስ ? ቤት ከደረስንም
በኋላ ስልኩን ብንተወውስ ? ጥሩ A ይመስላችሁም ? ስልክ ይዞ ወደጓዳ -
E ስከመቼ ?
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:48 AM

TV

The pros and contras of watching t.v.
07/08/97
Television is one of the perceivable medias on our planet. Since it is supported by graphics picture and sound transmissionis easier. Some people believe watching t.v is educational informative and entertaining. But others mentions the disadvantage we get from watching it : Like violence, explicit pictures and immorality, which affects the children of the future.

The first group claim that through news they connected to therest of the world. Watching films especially drama, acted by world reknown actors and actresses they relief the tension of working hard for eight long hours.

They are saying that they are learning from other peoples mistakes and gain experience of life. So that they don't have to do those mistakes. they even go further philosophyzing. In the real world you don't see much justice.

The motto of this planet is ' The survival of the fittest '.In the movies at least some justice is done for innocent victims. They found this so interesting.

They say they might not get the chance to see the Amazon jungle. Thanks to their t.v it brought Amazon jungle in to their bedroom.

The other group is against watching t.v. For this group the whole world is out there for experience. They only have to go out of their house to get it.

According to this group watching t.v is to be alone. To be passive. No chance for questioning events. There is no argument. Only recieving information what the media give them. Infact even the films they see on their t.v is of one man's interpretetion of life for some purpose. It is like to see the side view of a mansion. In this case they prefer to go outside of their apartment and walk on any avenue trying to see the live action of that avenue and asking their manipulative mind every question which comes through it. And then they are refreshed for the day.

By going out for a walk they do good for the metabolism , it's like excercise ,and getting fresh air. Critisizing the t.v fanatics , they add statements like' Every problems seems to be decided by hurting other people. The violence , crime and graphically explicit pictures and immorality will affect the future generations. Experience from life view will help everybody to know the world around us. So the t.v fanatics must think twice.' The arguements goes on. Watching t.v can be exciting , educational and informative , but not selectingwhat we watch will affect us negatively. Next time we sit infront of the t.v , let's just be picky. In that case , we can never go wrong.
------------------------///////--------------------------------


0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:47 AM

First impressions.


MY FIRST IMPRESSION OF AMERICA.

AMERICA, LAND OF OPPORTUNITY, THE BEST PLACE TO LIVE A PROGRAMMED LIFE, WHERE PEOPLE ARE LIVING CONSIDERATE AND WITHOUT PREJUDICE. FROM WHAT I HEARD IT IS A LAND OF HARMONY AND INTELLECTUAL PARADISE. THIS WAS THE INCREDIBLE PICTURE I HAD BEFORE I CAME TO AMERICA.

LAST TWO YEARS, WHEN I FIRST COME TO THIS LAND THE SITUA- TIONS I MET WERE FAR FROM WHAT I EXPECTED IT TO BE. EVERYTHING SEEMS MOVING. PEOPLE ARE CONTINEOUSLY RUNNING. RUSHING AGAINST TIME ? THAT I DON'T KNOW. FOR SOME REASON IT IMPRESSED ME SO MUCH , THAT I EVEN WENT TO MANHATTAN TO WATCH THIS FLOCK OF PEOPLE COMING AND GOING, RUNNING, WALKING WITH SPEED. THEY EVEN DON'T HAVE TIME TO LOOK AROUND AND SEE WHAT IS GOING ON.

IF YOU ARE HAPPEN TO BE A NEW COMER LIKE ME OR A TOURIST, THEY WON'T STOP BY FOR A JIFFY AND TELL YOU DIRECTION OR WHAT TIME OF THE DAY IT IS. A FRACTION OF SECOND IS LIKE A GOLDTO AMERICANS. AT LEAST THAT WAS WHAT I THOUGHT AT THAT TIME.

IN THIS LAND OF OPPORTUNITY , I SEE SOME PEOPLE WANDERING AIMLESSLY, TALKING TO THEMSELVES AND PHILOSOPHIZING ABOUT LIFE. THEY DRESSED DOWN VERY LOW AND WITH IRRITATING SMELL,WHICH IS CAUSED BY LACK OF SHOWER. THEY ARE HUSTLING TO SURVIVE. MOST OF THESE PEOPLE ARE BLAMING THE SYSTEM. AS THEY SAY THE SYSTEM STUCK.

LIFE IN THE STREET AS HARD AS IT SEEMS, ANYBODY MIGHT EXPERIECE IT. THE MEDIA ADDRESS THESE PEOPLE, WHO LIVE IN THE TUNNELS, AS "THE MOLE PEOPLE". THEY SEEM TO LOST IN TOUCH WITH TIME AND PLACE. TO MY SURPRISE SOME OF THESE MOLE PEOPLE ARE EXTREMLY BRILLIENT, REMIND ME OF DIOGAN "THE MAD PHILOSOPHER" OF ANCIENT GREEK . DIOGAN IN HIS OWN REASONING PREFERS THE SIM- PLE THINGS IN LIFE. HE ONLY HAD CONTAINER FOR WATER MADE OUT OF BAMBO. BUT AFTER HE SAW ONE MAN DRINKING WATER WITH THE PALM OF HIS HAND, DIOGAN THROW AWAY THE ONE AND ONLY PROPERTY HE OWNED.

SURVIVING AS ONE OF THE MOLE PEOPLE IN REALITY IS TOUGHER THAN ANY SITUATION. YOUR PRIDE, DIGINITY, AND PATIENCE ARE TESTED BY THE UGLY SIDE OF LIFE'S CRUELITY. I THOUGHT AMERICA WAS THE LAST PLACE ON EARTH TO FIND THE HARSH SIDE OF LIFE. UNFORTUNATELY, I FOUND MY SELF WRONG.

I AM IMPRESSED BY AMERICANS. ALTHOUGH, I SEE ALOT OF PEOPLE WITH CONTORTED FACE ON THE TRAIN, ON THE STREET and EVERYWHERE, THEY ARE APPRECIATIVE PEOPLE. THE MOST USED WORDS I HEARD ARE "EXCUSE ME" AND "THANK YOU". IT IS A VERY NICE THING TO BE GRATEFUL AND EXPRESS IT. APART FROM THIS I DON'T SEE MANY PEOPLE SMILING. THEY SEEM THAT THEY DON'T HAVE ANY INTERESTING GOING ON THEIR LIFE. SMILING IS NOT CONSIDERED SMART. WHAT A REASONING! JUST THINKING ABOUT IT MAKES ME SMILE. I CAN'T HELP IT. MAY BE I AM NOT SMART ENOUGH ?

BESIDE THESE IMPRESSIONS I LEARNED SOME THING MORE , THAT AMERICANS ARE ORDINARY PEOPLE LIKE ANY OTHER PEOPLE,WHO CAN LAUGH , OR WHO CAN CRY ,WHO CAN GET ANGRY , OR WHO CAN GET SURPRISED. BUT MOST OF ALL, THE PEOPLE, ARE LIVING ONE DAY AT A TIME AND THE LAND AMERICA IS BEAUTYFUL AND GREAT. I HAVE A FEELING IF SOMEBODY WANTS TO MAKE IT IN THIS COUNTRY, I THINK HE CAN MAKE IT. OF COURSE LADY LUCK MUST SMILE FOR HIM. GOD BLESS AMERICA!
******************************////////*******************************
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:46 AM

clean action


"CLEAN ACTION"

Clean action is the new laundromat, which is opened one block away from my apartment. it is a very good timing,since the laundromat in my building is under construction and the only one around my neibourhood. who ever did the buisness research should be appreciated.
The laundromat is located right on broadway between a ladies shoes store and a barber shop. The laundromat is narrow in width and wider in length. The washing machines on the left and dryers on the right side functions non stop twenty four to seven. The front side of the laundromat is made out of transparent glass. So anybody who sat inside can view the live theatre on that part of broadway avenue.

A t.v. set hanging on the upper corner section of the laun- dromat shows some kind of film any time you get in this place. But you can't be able to listen and follow the story. Because it is dominated by a louder spanish song, which is coming from the radio.

Most of the customers are women with babies or little kids. These little kids are running around. Mothers are shouting their name and reminding about discipline. One beautyful girl is folding the dry clothes on the folding table. Another man talking to himself is dancing salsa following the steps of the song on the radio. The lady who is working in the laundromat is eating her lunch concentrating on her daydreaming. A girl who is decorating herself with golden earings , braclet and chains measuring detergents and pouring into the machines looks like a professional cook who is sorting spices. A girl with a barbed wire tatoo on her right arm seems lost in her thoughts. The noise of the washing machines and the dryers added to the movement of the laundromat makes everything lively.

And all this people are sharing this laundromat only for today. After this day they might not see eachother through out their life. people come to this laundromat with dirty cloths and going out with cleaned rags. Contineous flow of people twenty four hours a day and seven days a week will have effect on this shiny and clean laundromat. After time takes its toll on it, the
clean action will be worn out and reconstructed like the one in my building now. But at the moment it is providing a very good service. It is in the best shape of its years living up to the standard of its name "CLEAN ACTION".
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:39 AM

Different folks.

-----------------------------******---------------------------------
'Different folks different strokes'

The saying always amaze me. It is absolutely valid in the world we live in. Let alone from nationality , opinions on the same subject differs from one person to another. In some occassions , we might meet people with similar tastes. In this case you might have been just close to be lucky. But most of the time as the saying goes 'when it comes to tastes we have no friends.'

I remember a saying in french , which goes like this. "With tastes and colours we don't have to argue.' This sounds proper, because everybody is entitled to his opinion or tastes.Different people with different tastes makes harmony. If we were a crowd in uniform tastes and colours , we would have been bored to death. A uniformed society and coordination is interestingto watch only for a limited period of time.

Different background , culture and way of reasoning makes us a mile apart from one another. The strife to understand one another makes life worthwhile. At times it is a little bit difficult to get along with people around us , but if we have patience , we have a lot of interesting things to find out and to deal with. So discussing our differences help us to understand each other better.
If a friends of four sat down in the park and exchanged their opinion about a familiar lady , one of them will dwscribe her asthe goddess of love. The second one will address her as the hunter. To him she strolls and hunts men. We might heard from friend number three as a victim of gigollos. For the fourth one she is only the lady with a dog. The point is our background itself gives us different ways of reasoning. So however all humans look alike , we all are totally different in our own way.

In America the degree of individuality is way far ahead of where i come from. As i have observed in the two years i have been in New York , every single person is his own self. The hair style , dresses , matching items seems to be different from one onother But one thing is true. There is always originality to some degree If it is hundred persent original ,then it is going to be an antique. A conservative look might categorize you as a misfit.And if you think that you are original in some aspects , be prepared for the rude comments around you. Nobody cares what kind of soul you have from inside. Outside look is much easier to
see. Or else like the wise man once said it ' Hear no evil , See no evil ' and you are on the way to build your spirit. Good luck!
***********************//////////*******************************
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:37 AM

The drunkard.

----*******--------
THE DRUNKARD

Barry is my CO-worker, who loves to get drunk every night. After work he goes to a bar as he excused himself "socializing". The first thing he does, when he gets in the bar, keeping his head high and confident greets everybody, nodding to those who are across the bar, or waving to them.

He always order salad with scotch on the rocks. Sitting on the bar stool and smiling at the hostess, quietly sips his scotch. In this kind of occasions, he likes to talk about his girlfriends,his job and his hobbies.

Around 8 o'clock, he will start to raise his voice and curse about somebody, who made him angry. This time the bartender will call the Barry's wife and tell her it's time to get her husband.

When his wife arrives at the bar , he starts to sing "here comes the bride." Everybody around him will follow with the rhythm. Then he will get back to cursing. His wife will pat his hair in a backward motion and give him a kiss. This routine amazingly calms him down. It is like every other day thing. So the customers of the bar are used to this situation. He tries to kneel down and address his wife as princess. He will say " Your highness , your unfaithful slave broke his promise again and he is ready for his punishment.

Gina, his wife will help him to sit back on the stool and rub his face with both hands. Takes off his tie and unbutton his shirt ,she put the tie in her bag and wink at the hostess as usual. The hostess scribbled on the pad, tore one paper ,laid it on a silver tray and pushed it to Barry's wife. Barry forbids his wife and at the same time reached to his wallet. His wife helped him taking the money out of his wallet and paid the bill leaving a fat tip for the loyal hostess.

By the time they left the bar Barry didn't bother to say goodnight. His wife on his behalf says thank you. He looked pretty tired stepping here and there , making a terrible x , while walking on the street. The people at the bar started to talk about him. Life goes on!!
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:34 AM

loss

' Expensive Loss '

Jimmy is a senior year colledge music major student. He was exhausted by the long tiresome day , lying down and smoking , he kept thinking how he lost the most precious propertyhe ever preserved. His box guitar was given to him by his mother at his twelvth birthday. After considerable amount of thinking , things are piercing together. Everything is sequentially coming back to him.

It was a sunny day. He woke up late and rush his every morning chores and went out to his lecture. He even didn't get the timeto put the tea-urn in its place.So he left it hanging onthe handle of the refrigerator. The breakfast plate and the tea cup and jar were left untouched.

When the lady who cleans his roomcame in , she suspected that he had no time this morning even to arrange the sheets and the bed cloth properly. She washed the plate , the cup and the jar and set it in the wooden compartment. Then she wipes the table ,arranged the book shelf ,vaccumed the carpet and left for the day. It was lunch time , when Jimmy take a break from reading in the library and went to the cantine.

While eating , his classmate Amy joined him. As she sat down , said to him ; "Mr cool , your room is on fire and you are here calm and peaceful , having your lunch. " Most of the time she likes to tease him. He wanted to ignore her like usual , but something in her eyes told him that this is not a joke. He asked her about it and listened how his neighbours smelled the smoke and call the fire warden of the building. After that he reported to the superintendant and took the blame. He agreed to pay for the property , which has been damaged. The superintendent promised him a new room with in two days. But for now he asked him a favour to stay by his friends and now he is lying down beside his girlfriend.

He turn on his side and see his girlfriend. She looked so beautyful even when she is sleeping. She used to tell him not to put the tea-urn on the refrigerator's handle. He always brush off her suggession with sentences like " I am not Albert Einshtein. My mind is not that occupied to forget things like this. " She hates to argue. That's why she always take the tea-urn and put it in its proper place. But today she is not around to do that , therefore his negligence costs him his lovely room for five years , his money and all afternoon. But most of all he lost his precious guitar and felt a deep grief. He sensed that some part of him died and buried inside him forever. Will he ever be negligent again? Only time can answer this question.
0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:31 AM

love down the drain.

የጠዋቷ ፍቅር የመውደድ ጤዛዋ

ረፈድፈድ አድርጋ ጠፋች ከደብዛዋ

አገር ሰላም ብዬ መውደድን አቅፌ

ፍቅር ተመችቶኝ ስፈግ በንቅልፌ

መቼ ዋዛ ሆና የመውደዴ ሌባ

ፈትለክ ብላ ጠፋች ፍቅሬን ተከናንባ

መውደዴ ሌባዋ ፍቅሬን ነጥቃ ሄደች

ኑሮ ትምርት ብላ ካለፎርኒያ ገባች

ልቤ በሩን ዘጋው ለፍቅር ለመውደድ

ሊያገግም ሊያስታምም ስብራቱን በደንብ

መውደድ ያፋፋው ልብ ችግር ያልደፈረው

ፍቅሩን ሲነጠቅ ቆሳስሎ አረፈው

መውደዴ የት ሄደ ከጠየቀች ምንአልባት

መውደድ ገደል ገባ ብላችሁ ንገሯት

የመውደድ ድሪቶ በቤቴ ተለብሶ

የፍቅረ ቡቱቶ በወረት በስብሶ

ዕራቁት አስቀረኝ ፍቅርም በኔ ብሶ

ድሪቶም በቦታው ቡቱቶም በቦታው

ሰብስቤ ለገደል እንዲያው ጥቅም የለው

መውደዴ የት ሄደ ከጠየቀች ምንአለባት

ፍቅር ገደል ገባ ብላችሁ ንገሯት

እንደልማዳቸው አበው ሲተርቱ

ሁሉም ይመለሳል ወደ መሰረቱ

የወጣም ይወርዳል የመጣም ይሄዳል

የጣፈጠም ሲመር

የላላው ሲከርር

ዛሬ የተጠላው በሁዋላ ሲፈቀር

የታመመው ሲድን ህመሙ ሲሰበር

ላጤውም ሌጣውን ሌላውም ከሚስቱ

እንደልማዳቸው አበው ሲተርቱ

ሁሉም ይመለሳል ወደ መሰረቱ፤ ፤

መውደዴ የት ሄደ ከጠየቀች ምንአልባት

መውደድ ገደል ገባ ብላችሁ ንገሯት፤ ፤

0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:29 AM

somebody else's rose.


አቤቱ አምላኬ እንዴት ፈጥረሃታል

አቆነጃጅተሃት አሳምረሃታል

ያይኖቿ ማማር የከንፈሯ ውበት

ያፍንጫዋ መርዘም የጉንጮቿ ፖምነት

የቅርጧ መጠረብ የጠጉሯ ዞማነት

በፍጥረት አለሙ ያላት አስተያየት

ያላት እርጋታና ለዛ ቀልደኛነት

ድምጠ መልካምና መረዋ አንደበት

አቤቱ አምላኬ እነዴት ፈጥረሃታል

አቆነጃጅተሃት አሳምረሃታል

አምላኬ ጊዜውን ያጠፋባት ቆንጆ

በጣሙን ታምራለች ደግሞም ታሳሳለች

ስራዋን አክባሪ ሰውነ ትወዳለች

ወዲያ ወዲህ ስትል ለስራ ተፍ ተፍ

አዳሜ ጎረምሳ አብሯት ሲንሰፈሰፍ

እሷ ግን ስራዋን ታሰላስላለች

ለሁሉም ጊዜ አለው ብላ እያሰበች

ለሚጎነትላት ይህንኑ እያለች

አቤቱ አምላኬ እንዴት ፈጥረሃታል

አቆነጃጅተሃት አሳምረሃታል

እንከን አይወጣላት ላለባበሷ

ስትራመድ እንኳን ጠጉርዋን መነስነሷ

ስታወራ ስትስቅ ስትፈለቅቅ ጥርሷን

ዐይኗንም ስልምልም ደግሞም ጨፈን ከደን

የክፍል ፕሬዚዳንት ተብላ ተሹማለች

ሙያተኛ ተብላ ስምም ተሰጥታለች

ትምህርቷን በሙሉ በመቶ አልፋለች

ያመቱ ኮኮብም ተብላ ተጠርታለች

ምስጉን ሰራተኛ ሆና በስራዋ

ሽልማት አግኝታ ለጥሩ ሙያዋ

የጓደኞች ውጤት ብላ በትህትናዋ

ዕድሜ ለናንተ ነው ለባልደረቦችዋ

አቤቱ አምላኬ እነዴት ፈጥረሃታል

አቆነጃጅተሃት አሳምረሃታል

ስድስት ወራት ሙሉ ተመልክቻታለሁ

በጥሩ ፈገግታ ሰላም ብያታለሁ

ሳልፍም ሳገድም አሳስቄያታለሁ

በቡና ዕረፍቴም አዋርቻታለሁ

ለሻይ ምሳ ግብዣ አግደርድሬያታለሁ

አቤቱ አምላኬ እንዴት ፈጥረሃታል

አቆነጃጅተሃት አሳምረሃታል

ሁኔታዋን ሳየው በደንብ ወዳኛለች

ከሌሎቹ ሁሉ እኔን አቅርባለች

እንደመሰለኝም ልቧን ሰጥታኛለች

ልብሽን ውሰጂው ስጪኝ ስልክሺን

በማለት ጠየኳት ቆንጂት እባክሺን

ሌላ ሌላ ነገር ግድ የለም ይሁን

ለስልክ አላገኝም ፈቃድ የባሌን

ብላኝ አረፈቺው የኔዋ ቆነጂት

የሰው ጥጌሬዳ የሰው እመቤት፤ ፤

0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:27 AM

karma


                                                                                      ካርማ

                                                                                    ሳልሰራ ደክሜ

                                                                                    በጤና ታምሜ

                                                                                    ስንፍናን አንግቤ

                                                                                   ለራስ ተስገብግቤ

                                                                                   በባዶ ጠግቤ

                                                                                   ሳልነግድ ከስሬ

                                                                                   ሳልጠጣ ሰክሬ

                                                                                   ሳልተኛ አለምኩኝ

                                                                                   ሳልጀምር ደረስኩኝ

                                                                                   ሳልገዛው ወስጄ

                                                                                   እብደቱን አብጄ

                                                                                  በልቤ ቀንቼ

                                                                                  የሩቅ ተመኝቼ

                                                                                  ጠላቴን ጠልቼ

                                                                                   ለነገ ሰስቼ

                                                                                  ሳልቀርብ መራቄ

                                                                                  ተኩራርቼ ንቄ

                                                                                   ሳይዘልፉኝ ዘልፌ

                                                                                    አበባ ቀጥፌ
 
                                                                                    ካርማዋ ሳመቺኝ

                                                                                    እኔነቴን ጠልታ

                                                                                     እኔን ወደደቺኝ።

0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, June 29th 2008

9:25 AM

Irony


አቀረሸኝሳ

ወተቴን በጠጣሁ

እራቴን በበላሁ

ፍቅር ጨምሬበት

እኔ ባንቀላፋሁ

ነገ ዛሬ ሆኖ

በትናንት ሳቀሳ

ምነው ሁሉ ነገር

አቀረሸኝሳ።

0 Comment(s) / Post Comment

Friday, June 27th 2008

12:02 AM

America and reasons.

Aሜሪካና

ምክንያቶች

(ደምስ Aክሊለ ብርሃን - ዘAትላንታ)

ወደ Aሜሪካ ስመጣ መጀመሪያ ያስተዋልኩት የሃገሩን ልምላሜና የኒውዮርክን ትርምስ ነው።

ሰው ያለማቋረጥ ይሮጣል፣ በየAቅጣጫው ሁሉም ይቻኮላል፣ የከተማው ህዝብ ወደየስራው ሲሮጥ

የጦርነት ዋዜማ ነው የሚመስለው። በዚያ ሩጫ መሃል ግን “ታንክዩ” “ፕሊስ” “ ኤክስኪዩዝ ሚ”

የሚሉት ቃላት በየቦታው የሚደመጡ ነበሩ፡፡

     ለነገሩ Eነዚህ ቃላቶች ሲደጋገሙ ለኛ ሽሙጥም ሳይመስሉ Aይቀሩም። ካገር ቤት የመጣ ወዳጄን

Eባክህ፣ Aመሰግናለሁ፣ ይቅርታ .. Eያልኩ ባደክመው “Aሜሪካ Aሞላቆሃል” ብሎኛል። የሆነ

ሆነና Aሜሪካ ግራ የሚያጋባ ገጠመኞች ሞልተውታል። Eዚሁ የተወለዱ ህጻናት ቁጥር

መማር ሲጀምሩ 1፣ 2 ፣ 3 በማለት ፈንታ 9 ፣1፣ 1 ብለው ነው Aሉ የሚጀመሩት። ለሴቶችም

ጥሩ ማስፈራሪያቸው ነው ይባላል። Eኔ Eንኳን ከወይዘሪቷ ጋር ተነፋፍቀን ስለምንገናኝ ያንን ገና

Aላስተዋልኩም። Aንዳንድ “ብሎንድስ” ደግሞ911 መደወል Aይችሉም፤ ምክንያቱም 1 ቁጥር

ላይ ጊዜ ስለሚያጠፉ ነው ተብሎ ይታማሉ።

    911 በችግር ፈጥኖ ለመድረስ የሚረዳ ቢሆንም Aንዳንዶች ግን ይሞላቀቁበታል። በራፌ

ላይ ለ 15 ደቂቃ የሆነ ሰው ቆሟል፣ ድመቴ ከቤት ከወጣች ይኸው ግማሽ ቀን ሆናት፣ ውሻዬ

ምግብ Aለበላም Aለ፣ ፍቅረኛዬ መኝታ ቤቱን ዘግቶ Aልክፈትም Aለኝ … ብለው የሚደውሉም

Aሉ።

    ሜክሲካዊት ጎረቤቴ ግን ቤቷ Eንኳን ተቃጥሎ Aልደወለችም፣ ለምን ቢሉ ያለ መኖሪያ

ፈቃድ ስለምትኖር ማን ይፎገራል? ይህም Aለ።ይኸው Eኔም Aዲስ ሥራ ጀምሬ Aለቃዬ ምሳ

ስትጋብዘኝ በሆዴ ወዳኛለች ብዬ Aስቤ ነበር፣ነገር ግን Aዲስ የመጣ ሰራተኛ ሁሉ ስለመስሪያ

ቤቱ Aጠቃላይ ገለጻና ት ውውቅ የምታደርገው ምሳ ላይ መሆኑን ስረዳ ግን ራሴን ታዝቤያለሁ።

በAንድ ወቅት ደግሞ Aብራኝ የምትሰራውን Aሜሪካዊት “ዱ ዩ ሃቭ ኤ ራበር?” በማለት

ጠይቄያት Aስደንግጫታለሁ። Eኔ ላጲስ ማለቴ ነበር፣ ለካስ Iሬዘር ማለት ነበረብኝ። Eሷም

ቀልደኛ ኖራ “ዱ ዩ ኒድ Iት ፎር ቱዴይ? - ለዛሬ ነው የምትፈልገው?” ብላ Aፋጣኝ ነበር።

0 Comment(s) / Post Comment

Thursday, June 26th 2008

11:59 PM

Nostalgia

Aሜሪካንና

የስደተኛው

ናፍቆት

(ደምስ Aክሊለ ብርሃን - ዘAትላንታ)

ከሃገር ከወጣሁ ይኸው Eንግዲህ Aመታት ተቆጠሩ። ከዚህ በሚቀጥለው ዓመት

Aገሬን ቤተሰቤን ሳላይ Aልቀርም Eያልኩ ቋቱ ሳይሞላ ሰነባበትኩ። Eኔማ Eንግዲህ

Aሜሪካ የሚሰAውን ገንዘብ ሰርቼ ለቤትሰብ ጥሪት ቢሆን Eያልኩይ ሳወጣና ሳወርድ

የቤት ኪራይ፣ የመብራት ፣ የጋዝ፣ የስልክ፣ Iንሹራንስ ፣ የዱቤ Eዳ Eረፍት ቢነሳኝም

ሃገሬ መቼ ገብቼ የሚለው ህሳብ Aሁንም ልቤን ያሞቀኛል።

      Aመት በዓል ሲሜጣማ የሰፉ ጭስ የገብያ ግርግር የገበያተኛውን ጥድፊያ ሁሉ

በሃሳቤ Eስለዋለሁ። ያቺ ትልቋ Eማማ ምን ትል ይሆን ሴው ሁሉ ሲሰባሰብ Eኔ

ሳልኖር? በሃሳብ Eንደምትቆዝም ልቤ ቢነግረኝም Eኔ Eዚሁ የማላውቀው ሃገር

የቤቴን በሬን ዘግቼ ማንባቴ Aልቀረም። Aልፎ Aልፎ በሃሳቤ Eየመጣች Aንዳንድ

ጊዜ ሳዋራት ለሚመለከተኝ መስመር የጠለፍኩ የመሰልኩባቸው ወቅቶችም Aሉ።

ታዲያ ብቻዬን ከመሆን Eያልኩ Aንዳንድ መሸታ ቤቶች ባመሽም ስም

ከማትፈር ሌላ ያገኘሁት ነገር የለም፣

      Aሜሪካኖቹም ግፋ ቢል የልቤ ሃዘን ቢሰማቸውም ቴክ Iት Iዚ ከማለት

Aይዘሉም። የAሜሪካንን ህልም ለማለም መጥቼ ሌት ትገወን የሃገሬን ህልም ማየት

ሰው ያለቦታው ቢያሰኘኝም ጓዜን ጠቅልዬ ለመግባት ደግሞ ፍርሃቱ በዛብኝ። “Eስቲ

Aሁን ምን ልሁን ብሎ ነው Aሜሪካንን የመሰለ ወርቅ ሃገር ትቶ መትቶ Eዚህ

የሚንገላወደው?” የሚለው ሽሙጥ ሳልሰማው ገና ያንገሸግሸኛል። በሌላ በኩል ደግሞ

Eስቲ “ና ና Aይንህን ልየው” የሚለው የኔዋ Eናቴ ልመና Eረፍት Aልሰጠኝም።

ይህ የስደት ኑሮዬ ዓላማዬ ከግቡ ሳይደርስ መመለሱ ትርጉም Aልሰጥህ

ቢለኝም፣ የሃገር የቤተሰብና ጓደኛ ናፍቆትደግሞ በሃሳብ Eያናወዘኝ፣ ከራሴ ጋር

ማውራቱን Aስለምዶኛል። ቢበዛ ሁለት ዓመት ብቆይ ነው ያልኩት ሰው ይኸው

ደርዘኝ ሊሞላኝ ነው። ከመተኛቴ በፊት ከAልጋዬ Aጠገብ የተቀመጠውን የናቴን ፎቶግራፍ

ይሰማኝ ይመስል Aወራለታለሁ፣Aዋዋሌን ሃሳቤን ህልሜን ተናግሬ ስጨርስ ታዲያ የናቴ

 ፈገግታ “Aይ ልጄ ሁሉም ከንተU ነው ማድረግ የምትችለውን ብቻ Aድርግ፣ ብቻ

ሁሉም ቀርቶ በውስጥህ ሰላም Eንዳይጠፋ ተጠንቀቅ” ይለኛል። Eስቲ

ደግሞ የሥራ ሰዓቴ ደርሷልና ወደዚያው ልክነፍ።

0 Comment(s) / Post Comment

Thursday, June 26th 2008

11:56 PM

America and ...

Aሜሪካ Eና !

ከደምስ Aክሊለብርሃን— ከAትላንታ

     Aሜሪካ Eድል የበዛበት Aገር መባሉ Eውነቱ ባያጠያይቅም የቪዛ Eድል ደርሶኝ ለመጣሁት Aበሻ ግን

Eህህ Eያሰኘ ምድረ ትንግርትነቱ ከቀን፣ ሳምንት፣ ወራትና ዓመታት Eያረጋገጡልኝ ነው።

በመጀመሪያ Eይታዬ ትህትና የበዛበት፣ ይሉኝታ የጠፋበት ጊዜ መድረሻ ያጣበት ሰው ሌት ተቀን ኑሮው

የሚቻኮልበት Aድርጌ ውስጄዋለሁ።

       ውሃ Eንደማርና ወተት የሚነገድበት የስደተኞች ሀገር ሁሉም ነገር Aለ። ከሰው ጭንቅላትና ጉልበት ጭምር

ባርነት ከጠፋ ዘመናት ቢቆጠሩም Aሁንም ዘመናዊ ባርነት መልኩን ቀይሮ Eንደነበረ Aለ። ድሮ ለመሸጥ

ለመለወጥ በዋጋ ድርድር ላይ ተፈንጋዩ መብቱ ቢነፈግም Aሁን ለይስሙላ ያህል በቀን ምን ያህል ሰዓት መስራት

Eንደሚፈልግና የክፍያውን ዋጋ መተመን ይቻላል። ቀጣሪው Aይስማማም Eንጂ Eንዲያውም ረከስ ያለ

ጉልበትና AEምሮ ለማግኘት ሥራዎችም ውቅያኖስ ተሻግረው ለሌሎች Aገሮች Eጅ Aዙር ምዝበራ Eየዋሉ

ነው ከAርEስት ወጣህ ባልባል በAንዳንድ Aገሮች ኩላሊትና የመሳሰሉት Aካላት ሁሉ ከ$200 ዶላር

ባልበለጠ Eየተቸበቸቡ ነው።

        በAንድ በኩል የቆዳ ጥገና ሐኪሞች የሰውን መልክና ሰውነት Eንደፈለጉት ሲቀያይሩ በሌላው በኩል በረሃብና

በEርዛት የሚሰቃዩትን የAሜሪካና የAፍሪካ ህዝቦች Eንረዳለን የሚሉ ድርጅቶች በEርዳታ ስም 85%

የሚሆነውን ኪሳቸው ሲያስገቡት ይሉኝታው ይቅር የግብረ ገብ ሕሊናቸው በምን ዓይነት ሽንገላ Aባብለውት

ይሆን? በድሮ ጊዜ ለመኖር ጠንካራነት ያስፈልጋል ከሚባለው Eውነት ዛሬም የራቅን Aይመስለኝም። በEርግጥ

በቴክኖለጂው መስክ ዓለም ከመቼውም ጊዜ Eየተቃረበ ሲሆን የሰው ለሰው ግንኙነት Eየተራራቀ ይገኛል።

ኪስን ማደለቢያ መንገድ Eስከፈጠረ ጦርነት መጀመር ቀላል መሆኑን ከቅርቡ ምስራቅ ባህረ ሰላጤ የምናየው

ነው። Aሜሪካን በሲኒማ ስክሪን ብቻ ያሸነፈችው የቬትናም ጦርነት ትምህርት ሳይሆናት ይ£ው በባሕረ

ሰላጤም Eንዲሁ Eንደባዘነች ትገኛለች።

      ይህ የAሜሪካ ምድር ለሁለት ዶላር ሽማግሌና Aሮጊት የሚገደልበት ሀገር፤ ሚስት በፍቅር ያገባችውን ባሏን

ለገንዘብ ስትል የምትለይበት፤ ቤተሰቦች ለማይረባ ገንዘብ ፍርድ ቤት የሚካሰሱበት ፤ Eናት ልጇን ለገንዘብ

የምትሸጥበት ጊዜ ላይ ደርሰናል።Aንዳንዴ ሳስበው Aምላክ ተረስቶ ገንዘብ የተመለከበት

ሀገር EግዚAብሔር Aሜሪካ ለምኔ በማለት ጓዙን ጠቅልሎ ወደ Aፍሪካ የተጓዘ ይመስለኛል። በዓለም መጨረሻ

Eንገናኛለን Eያለ Eያሰበ።

     ለAፍታ በምናባችን Eናስብ ሁለት የሞዛምቢክና የጣሊያን ሕፃናትን Eያለቀሱ Eያሉ EግዚAብ

ሔር በመንበሩ ሆኖ ያነጋግራቸዋል። የሞዛምቢኳን ህፃን ምን ሆንሽ? ምን ላድርግልሽ ሲላት ህፃኗ “Eናቴንሳልጠግ

ባት ሞት ነጠቀኝ።” ስትለው የጣሊያኗ ህፃን ደግሞ የማጂያኖ ጀላቲ ከEጄ ላይ ወደቀብኝ Eና ሌላ

Eፈልጋለሁ ብላ ጥያቄ ስታቀርብ የፊቱ ገጽታ ላይ ምን ይነበብ ይሆን?

        ጨዋታን ጨዋታ Aነሳውና ተንደረደርኩ Eንጂ ለነገሩ Aሜሪካ Eንደማንኛውም የዓለማችን ክፍል የሰው

ልጆች ከየሀገሩ መጥተው የሚኖሩበትና በቅን ሕልም የሚዋዥቁበት Aገር ቢሆንም ሰዎች ቦታና ጊዜ

ሳይለያቸው የሚያስቡትና የሚያልሙት፣ የሚፈሩት የሚደነግጡበት ነገር Aለመለያየቱን Eየተረዳሁ የመጣሁ

ይመስለኛል። በሉ Eስቲ ደግሞ Eንዳይረፍድብኝ ወደ Eሁዱ ስራዬ ልሩጥ ቸር ይግጠመን።

0 Comment(s) / Post Comment

Thursday, June 26th 2008

11:55 PM

Tatoo as a body art.

ታቱና ንቅሳት

ደምስ Aክሊለብርሃን

ከሪጅ ክሪክ

ቱን ንቅሳት ይተካው ይሆን?

      ለሰው ልጅ Aይን የተፈጥሮ ውበት ሳይጎላ ሲቀር ይመስለኛል ንቅሳት በሃሳባችን የሚመጣው EግዚAብሔር

 የፈጠረውን ውበት ማድመቂያ ይመስል ጸሐይ ፣ጨረቃ፣ ሰዓት፣ ሰንሰለት የመሳሰለውን ሁሉ ሰውነታችንን

ስናቀላልመው Eንስተዋለለን። በልጅነታችን ካስታወስን ከማስቲካ ጋር Aብሮ የሚሸጥ ጊዜያዊ ንቅሳት ወይንም ታቱ

(Tattoo) ነበር ያ ታዲያ ከሁለት ሶስት ቀን በ=ላ ቀለሙ ይለቃል Eዚህ Aገር ደግሞ የሰውነት ሥነ ሥEል

መዥጎርጎር ህይወትን Eንደ ጨዋታ ለወሰዱ ደፋሮች የቀን ሌት ህልማቸው ሆኖ ይስተዋላል።

           ከዓይን ስር ላለ የEንባ ጠብታ፣ የEናት ስም፣የልጆችም ማስታወሻ፣ ጸላይ Eጆች፣ መስቀል

EግዚAብሔርን ማስታወሻ፣ የEሾህ Aክሊል፣ የደም ጠብታና የመሳሰሉት Eሰይ Aበጃችሁ የሚያሰኙ ናቸው

ብዬ Aስባለሁ። ለፍቅረኞች ማስታወሻም የተሰበረ ልብ፣ በሾህ የታጠረ፣ በቀስት የተወጋ Eየደማ ያለ፣ ልብም

የተከበረ የተፈቀረና ሁሌም የሚታወስ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም ስለዚህም ፍቅረኞች ሰውነታቸው በዚሁ ሳቢያ

ያዥጎረጉሩታል።ከዚሁ የንቅሳት ነገር የማይገባኝ ጉዳይ የራስን ስም፣ ቢራቢሮ፣ ጽጌረዳ Aበባ፣ Eባብ፣ ነብር፣

የነብር መዳፍ፣ Aንበሳ፣ ተናካሽ ውሻ፣ ሰይጣን፣ ጥቁር መልAክ የጎረምሳ ፍቅረኛ ስምና የመሳሰሉት ግራ

የሚያጋቡኝ ዓይነቶች ናቸው።ዛሬ ተፈቃሪ ጎረምሳ ሆኖ ስሙ በፍቅረኛው ሆድ ላይ የተነቀሰ ሰው ከወር በ=ላ

ፍቅራቸው ሲቀዘቅዝ ያንን ንቅሳት ለማጥፋት የሚያስችለው የሌዘር ሕክምና ገንዘብ ማጠራቀም መጀመር Eህህ

ከማሰኘት Aልፎ የሞኝ ፈገግታ ያላብሰኛል።Aንዳንዶቹ በህይወታቸው ስላለው ጉዳይ በቻይኒኛ Aስተርጎመው

ማስነቀሳቸው ለኔ የሚገባኝ ጉዳይ ባይሆንም ለነሱ በፈገግታ ኮራ Aስደርጓቸዋል።

       ከነዚህ ንቅሳቶች ደግሞ ፊደል Aሳስተው የሚጻፉ፣ የተለያዩ የቡድን (ምስጢራዊ) ምልክቶች

(ከመጀመሪያውስ ምን Aስፈለጋቸው) ያዘነ መልAክ Eና የመሳሰሉት ደግሞ ቡናዬን ትን የሚያስብለኝ ጉዳዮች

ናቸው በሉ ደግሞ ቡናዬ Eንዳይቀዘቅዝ በሌላ ጉዳይ Eንገናኝ።

____________________________________

0 Comment(s) / Post Comment

Wednesday, May 23rd 2007

11:49 PM

Forceful treat?

ግብዣና ይሉኝታ

(ደምስ Aክሊለብርሃን - Aትላንታ)

ቅኑ Eሁድ የምሳ ሰዓት ዘመድ ቤት ይደርሳሉ፣ የባህል ነገር ሆኖ ምሳ ከቤተሰብ ጋር Aንድ

ላይ ያቀርቡና Aንዴ ቀዩን፣ ደሞ Aልጫ ከፍትፍቱ፣ ክትፎ ፣ ጎረድ ጎረድ፣ ጥብሱን Eያወራረዱትና

Eያጣጣሙት Eያለ Eብድ የወረወረው ድንጋይ የሚያክል የግሩሻ ጥቅልል በጋባዥ ሴት “Eነሆ”

ይባላሉ። “Aይ በጄ Eበላለሁ፣ ግዴለም ይሉና ጉርሻውን ገሸሽ ያደርጉታል። Eባክህ ብላ፣ በኔ ሞት፣ በናትህ፣

በፈጣሪ፣ በወላዲተ Aምላክ፣ ይባልና ከሌሎችም ተጋባዦች ነውር ነው.. ተቀበል Eንጂ .. ሲባሉ ፥Eኔ

ጉርሻ Aልወድም ኩራትዎ ይቀርና፣ ጋባዥዎ ሴት ክብሬ ተነካ ብለው Eንባ ቸፈፍ ሲልባቸው ደንግጠው.. ደግሞ

ቤታቸው ውስጥ ሊያለቅሱብኝ ይሆን Eንዴ? ብለው ጉርሻውን ይቀበላሉ።ገበታ ይነሳል፣ ሰው ሁሉ የሚጠጣውን

ይዞ ሲመቻች የበሉት ምሳ ተመልሼ ልውጣ Eያለ ሲተናነቅዎ ወደ መጸዳጃ ክፍል ይሮጣሉ፣ ከዚያ

ሲመለሱ ደግሞ የመጠጥ በዓይነቱ Eንዲመርጡ ይጠየቃሉ፣ ፔሪ ብድግ ቢያደርጉ … የቤቱ ባለቤት

Eንዴት ተደርጎ.. Eኔ ቤት መጥተህማ ፔሪ Aትጠጣም..ሌላ ነገር ይባላሉ፤ “መኪና ስለያዝኩ Aልጠጣም፣

Aመሰግናለሁ” ሊሉ ይችላሉ በትህትና.. ማን ሰምቶ? ..“መኪና ያልያዘ ማን Aለ ብለህ ነው?.. ሁሉም

ይጠጣል” ይባላሉ..”Aዎ Eኔ ግን ይቅርብኝ” ቢሉ ምነው .. ተብለው በልዩ ዓይን ይታያሉ፡፡

Eናም ያስቡታል .. ግብዣውን ቢቀበሉና ቢጠጡ.. በዚያው ሞቅ ቢልዎት.. ፖሊስ ይይዝና መንጃ

ፈቃድዎ ይነጠቃል.. ከዚያስ?... Eንግዲህ ርስዎ ካልጠጡ ፓርቲው ወይም ግብዣው የማይደምቅ

የሚመስላቸውን ጓደኞችዎን Eየደወሉ ውለታ መጠየቅ ይጀምራሉ። ከቤት ወደ ሥራዎ Eና ከሥራዎ ወደ ቤት

Eንዲያመላልሱዎ። ነገር ግን ከሳምንት በኋላ ሁሉም ማመላለሱ ይሰለቻቸውና Eርስዎ የባቡርና የAውቶቡስ

መንገድ ማጥናት ይጀምራሉ።

    Eናም መገባበዛችን ባህላችንና ወጋችን ሆኖ የሚደገፍ ቢሆንም መጠን ባያልፍና ባያስጨንቅ ደግ

ነው። ለወዳጅነት የተባለ ግብዣ ጠላት Eንዳያፈራ Eንጠንቀቅ ለማለት ነው፣… ወይ ጉድ ለካ Eራት ግብዣ

Aለብኝ.. Eስቲ Eኔም ልሩጥ!

0 Comment(s) / Post Comment

Sunday, February 25th 2007

11:40 PM

Observation

Aሜሪካና ትዝብቴ

(ደምስ Aክሊለ ብርሃን - Aትላንታ)

ወደ Aሜሪካ ስመጣ በኔ ጊዜ ከንግዲህ ከጀምስ ቦንድና ከቻክኖሪስ ፊልሞች Aኳያ በሁሉም መስክ የጨሰ

ከተማ፣ ስልጣኔ የተስፋፋበት ቦታ ነው ብዬ Aስቤዋለሁ። ውዬ ሳድር የኒውዮርክን ጭርንቁስ የከተማ

ክፍሎች ሳይ Aወየው ሰፈሬ Aሰኝቶኛል። Eኔስ ኒውዮርክ ነው የመጣሁት፣ ሚሲሲፒ ሄዶ ከላሞች ጋር

የሚጋፋስ ምን ይበል? ሰንብቼ የቤተሰብ ናፍቆት መምጣት ሲጀማምር ለማስታወሻ ከታሪካዊ ቦታዎች ጋር ፎቶ

መነሳት ፈረንጅ ብርቁ ሆኜ ከAለቆቼ ጋር መነሳት፣ ጸዳ ያሉ ሬስቶራንቶች ውስጥም Eንዲሁ የቱሪዝም ኮሚሽን

ለማስተዋወቅ የከፈለኝ ይመስል Aሁን ሳስበው ይገርመኛል። በAንድ ወቅት የAለማችን ክፍል የመጣ

የሥራ ባልደረባዬ ከAንድ የዲፓርትመንት ስቶር ገቶ ገንዘብ ተቀባይዋን Aስር ብር የሚሸጠውን ሸሚዝ

በAራት ብር ካልሸጥሽልኝ ብሎ ሙግት መግጠሙን Aስታወሳለሁ- ለነገሩ Aሁንም ክርክር Aልለቀቀንም።

የ Eሁድ ጋዜጣን ውፍረት ስመለከት ለችግር ጊዜ ይሆናል ብዬ ቤቴ ወስጄ ማከማቼቴ

ትዝታዬ ነው። ያው Eንዳገር ቤት በኪሎ የሚገዛ ያለ መስሎኝ ነበር፣ ግን የለም- ተሸክሜ ጣልኩት! ያረጁና

የጠበቡኝ ጫማዎችና ልብሶችም ቤቴን Aጣበውት ነበር፣ የምጠብቀው ልዋጭ ልዋጭ ብቅ Aልል Aለ

Eንጂ! በዚህ በባ Eድ Aገር Aልፎ Aልፎ የሃገሬን ሰው የሚመስል ሳይ ዘልዬ ለመጠምጠም ምንም

Aይቀረኝም ነበር፣ “Aበሻ ነህ? ሰላም ጤና ይስጥልኝ -Eንዴት ነህ?” Eላለሁ፤ በኋላ የጠበኩት ያጤፌታ

ሰላምታ በየት ታውቀኛለህ ፈጠጣ ሲተካ ሆይ ሆይ ስምንተኛው ሺ፣ ሰው Aንዴት Aውሬ ሆኗል? ብዬ

ተውኩት፣ በሰው Aገር የAገር ሰው ብርቁ ሆኜ የሃገር ሰው Aንጀቴን ኩምሽሽ ያድርገው? Eየቆየሁ ስመጣ

ግን Eኔም ሰው ሳይ መሮጥ ጀመርኩ! በሽታው ተጋባብኝ። ጠዋት ወደ ሥራ ከዚያ ወደ ትምህርት

ቤት ፣ከዚያም ወደ ቤት ሩጫ በሩጫ ሆንኩኝ።  የAሜሪካ “ሲስተም” ውስጥ ገባሁ ማለት ነው!

          የመጣሁ ሰሞን ቋንቋ ለመልመድ ስል ባገኘሁት Aጋጣሚ Eንግሊዘኛ ማውራት ይቀናኝ ነበር።

ህልም የማየውም ሆነ የማስነጥሰው በ Eንግሊዘኛ ነበር። Aንድ ጊዜ ታዲያ Eቤት ደውዬ Eናቴን

ካናገርኳት በኋላ ትንሿን Eህቴን ሳናግራት Eህቴ በሳቅ Eየተንፈቀፈቀች ማውራት Aልቻለችም። ምክንያቱን

ስጠይቃት Eናቴ “ልጄን የፈረንጅ ቡዳ በልታዋለች መሰለኝ፣ ያለ ፈረንጅ Aፍ Aላወራም ብሏል”

Eንዳለቻት ነገረችኝ። Eህቴም “ምን ያርግ ብለሽ ነው፣ የሰለጠነ Aገር ገብቶ?” ብትላት Eናቴ መልሳ “ Eንዴ

Eንዳህያ Oያ Oያ ማለት መሰልጠን ነው?” ብላለች Aሉ። Aሁንማ Aታውቁኝም - ሰልጥኛለሁ! Aይ ስዌር

ቱ ዩ !

0 Comment(s) / Post Comment

Tuesday, April 11th 2006

11:44 PM

One day in a week.

ከEለታት Aንድ ቀን

ሐሙስ……

ደምስ Aክሊለ ብርሃን ከAትላንታ

በጠዋት የግሮሰሪ ስራዎ Eንደገቡ የመጀመሪያዋ ደንበኛዎ “ለምንድን ነው ሁልጊዜ

ከሲጋራው ዋጋ በላይ የምታስከፍለኝ ብላ ትጮህብዎታለች። ቀና ብለው Aይተዋት

Eርስዎም ፈርጠም ብለው ከፈለግሽ ክፍይ ካልፈለግሽ ተይው ይሏታል? ወይንስ

ፈገግታዎን Aጠጥተዋት ከሷው Eንዲያልቅ ይጠብቃሉ? የሚቀጥለው ደንበኛዎ ደግሞ

ቡናው የቡና ጣEም Eንደሌለውና Eዚህ ግሮሰሪ ውስጥ ቡናው መቆም Aልያም በደንብ

መሰራት Eንዳለበት በግማሽ ትEዛዝ፣ ደግሞም በንጭንጭ Eንደማዘዝ ይቃጣዋል።

የያዘውን የቡና ኬክና ዶናት ካስከፈሉት በኋላ የቡና ጣEም ለሌለው ቡና

ንዳላስከፈሉት ይነግሩታል Eንደነገሩ ምስጋናውን Aቅርቦ ይሄዳል።

ሌላዋ መጥታ በፈገግታ Eንደምን Eንዳደሩ ጠይቃ የገዛችውን ገዛዝታ መልካም ቀን

ተመኝታልዎ ፈገ ግታዋ ን Eንዳለበሰችዎ ትለይዎታለች። ወደ ውጪ ሲመለክቱ

ፀሐይዋ ፏ ብላ ወጥታ የሐሙስን ቀን Eሁድ Aስመስላዋለች

“በሰላም Aውለኝ” ይላሉ ለAምላክዎ Aንዳንድ ቀን በመጥፎ Aጋጣሚ

ከተጀመረ ቀኑን ሙሉ Eንደተነጀሱ የሚውሉ ሰዎች Eንዳሉ ከሚያጫውቱን ጨዋታ

Aድምጠናል። በጥሩ ከጀመሩት ደግሞ ምሽታቸውን ራሱ ሰባተኛው ደመና ላይ ሆኖ

Eንደሚሰማቸው ያወራሉ።

      በAውራ ጎዳና ላይ ምልክት ሳያሳየኝ Aቋረጠኝ ብለው ራሳቸውን ከሚያማቸው

 ጀምሮ፣ሲኒማ ሲያዩ Aካባቢያቸው ሆኖ ወሬውን በሚጠርቅ ሰው ልባቸው የሚታመሙ

Eንደመኖራቸው ሰይጣን ከነቀንዱ መጥቶ ቢፈታተናቸው የሚሰሩት ስራ ላይ ብቻ

ትኩረታቸው የሚጥሉ ለሚያስተውላቸው ልበ ደንዳኖች የሚል ስያሜ ሊያሰጣቸው

 ይችላል።ረጋ ብለን Eናስበው በህይወታቸው ያልተመቻቸው ሰዎች ለሚናገሩት ወቀሳ፣

 ዘለፋና ሥነሥርዓት የሌለው ምግባር ከEኛ ህይወት ጋር Aናያይዘው። በፈገግታ

 Eንለፈው ወይንም ከዚያ Aካባቢ Eንራቅ።

       ለቀናችን ስኬት መቶ ከመቶ የራሳችን ግንዛቤ ይወስናል። ደስታችንንም ሆነ

የውስጥ ሰላማችንን ከAካባቢያችን ሳይሆን ከውስጣችን መፈለጉን Eንለማመደው ጸሐይ

ወጥታ መጥለቋን Aታቋርጥም ህይወትም ጉዞውን ይቀጥላል።

______________________

0 Comment(s) / Post Comment